የተደበቀ ኦሮሞ ጀግንነት በአድዋየአድዋ ድል 90% የኦሮሞ ድል መሆኑ ታሪክ ይመሰክራል፡፡የጀግኖቹ ሥም ዝርዝር ያረጋግጣል፡፡1) ራስ ገበየሁ ጉርሙ ኦሮሞ2) ራስ አሉላ አባ ነጋ (አሉላ ቁምቢ ዋዲ)ኦሮሞ3) ራስ ጎባና ዳጬኦሮሞ4) ራስ ዋሌ አባ ሴሩ ኦሮሞ5) ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት/ አዳል ዶሪ ኦሮሞ6) ንጉሥ ሚካኤል አሊ ዋሎ ኦሮሞ7) ንግሥት ጣይቱ ቢጢሌ ጉግሣ ማርሶኦሮሞ8) ፍታዉራሪ ሃብተ ጊዮርጊስ(ቁሴ ዲነገዴ)ኦሮሞ9) ደጃዝማች ባልቻ ሣፎ ኦሮሞ10) ራስ መኮንን ጉድሣ ዳባ ኦሮሞ ፡፡11) ራስ ሐጎስና መንገሻ አትካም ትግሬ12) ደጃዝማች ዋቅሹም ጎጎሊ/ ዋግሹም ጓንጉል አገዉ13) አጼ ምንሊክ አማራ በናቱ እጅጋየሁ አደባ ኦሮሞ ነዉ፡፡በዚህ መረጃ መሰረት ከ13 የአድዋ የጦር መሪዎች መካከል 10 የኦሮሞ ጀግኖች 3 ሌሎች ናቸዉ፡፡ የኦሮሞ ጦር መሪዎች እግረኛና ፈረሰኛ ተዋጊዎች ብዛት 90% ይሆናሉ፡፡ ምንሊኪ አንድ ቀን ተዋግቶ ወይም አዋግቶ አያዉቅም፡፡ የኦሮሞ ጅግኖች ሲዋጉ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ዉስጥ ተደብቆ ይጸልይ እንደ ነበር አርበኞች መስከረዋል፡፡በማጮ ጦርነት 54 የሐበሻ መሪዎች ባቡር ተሳፍረዉ ፈርጥጠዉ ጂቡቲ ገቡ፡፡ ከጂቡቲ ተነስተዉ ኢየሩሳሌም ደረሱ፡፡ ከኢየሩሳሌም ተሰደዉ የእንግሊዝ መንግሥት ጥገኝነት ጠየቁ፡፡ የተዋጉት 100% የኦሮሞ አርበኞች ናቸዉ፡፡ የኦሮሞ ቄስ ጫላ ማጋርሣ በዳሣ (አቡነ ጴሮጥሮስ) ከአርበኞች ጎን ተስልፎ ለነፃነት ሲዋጋ ሐበሻ ከነቄሶቹ በባንዳነት ተስልፈዉ እያጎበደዱ ለኢጣሊያን ይሰግዱ ነበር፡፡ ከጣሊያን ወታደር የተረፈ ፓስታና እንቁላል ለመብላት ብለዉ ሀገር የሽጡ ባንዶች ናቸዉ፡፡ አንድም የሐበሻ አርበኛ በታሪክ አልተመዘገበም፡፡ ቢኖር መረጃ ይቅረብ፡፡የኦሮሞ ጀግንነት ታሪክ ሰርቀዉ አይናቸዉን በኦሞ ታጥበዉ የሐበሻ ድል እያሉ ሲፎክሩብት ይኖራሉ፡፡ የሌባ አይነ ደረቅ ልብ ያደርቃል ታሪክ ያደርቃል ማንነት ያደርቃል ማጋለጥ አለባቸው፡፡ ስለዚህ የአድዋና የማጮ ድል የኦሮሞ ድል ተብሎ እንዲመዘገብ ኦሮሞ ታሪኩን በሰረቁ ባንዶች ላይ ክስ መመስረት ይኖርበታል፡፡የኦሮሞ ጀግንነት ከታሪከ ማህደርየኢትዮጲያ ጀግንነት እየተባለ በዓለም ላይ የሚጠራዉ 90 % የኦሮሞ ጀግንነት መሆኑን ከመቃብር የወጣ ታሪክ ይመሰክራል፡፡ መረጃዎቹን በ11 መደብ ከፍዬ እንደሚከተለዉ አቅርቤአለዉ ልብ ብላችሁ አንብቡ ለወዳጅ ለጠላት በማሳወቅ የተቀበረ እዉነት ለሕዝብ ለማሳወቅ ተባበሩ፡፡1) “ኦሮሞ ታዋቂ ፈረሰኛ ነዉ፡፡ አጥቂ ቡድኖቹ በታላቅ ፍጥነት እየተምዘገዘጉ ጠላት ደምስሰዉ ሁሉንም የመቆጣጠር ብቃትና ችሎታ አላቸዉ ይላል ታሪኩን የጸፈ ደራሲ፡፡ “The Oromo were great horse men and their raiding parties with great rapidity destroying the enemy everything’s“ A history of Ethiopia page 124 by A.H.M Jones2) ኦሮሞ በደጋሊ ጦርነት፡፡ በሐበሾች አሻጥር ደጋሊ ወደ ዶጋሊ/ ተለወጠ፡፡ በኦሮሞ ዳጋሊ ማለት መጋር ማለት ነዉ፡፡ በደጋሊ ጦርነት ኢጣሊያን ድል ያደረገ የኦሮሞ ጀግና አሉላ ቁምቢ ዋዲ ይባላል፡፡ ሐበሾች ኦሮሞ መሆኑ እንዳይታወቅ አሉላ እንግዳ፣ አሉላ አባነጋ እያሉ ይጠራሉ፡፡ አባነጋ የፈረሱ ሥም ነዉ፡፡ ትርጉሙ የሰላም አባት ማለት ነዉ፡፡ አንግዳ የጦር ዉጊያ ያሰታማረዉ ዘመዱ ነዉ፡፡በደገሊ ጦርነት አማራ የሚባል ሕዝብ ወይም ጎሳ አልተፈጠረም፡፡ January 26, 1887. Battle of Dogali in Ertrea: Ethiopian armies lead by Alula Aba Nega defeat the invading Italians. see Googelየኦሮሞ ጀግንነት በአድዋ፣ ፣በማጮ ፣በሰገሌ፣ በኤርትራና በ70 ዓመት በኦጋዴን ጦርነት ይታወቃል፡፡ጀግኖቹ ኦሮሞዎች መሆናቸዉ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡3) “የካቲት 29፣ 1896 በአድዋ በተካሄደዉ ጦርነት ከ13 የጦር መሪዎች መካከል 10 ኦሮሞዎች ነበሩ፡፡ ሥም ዝርዝራቸዉን ተመልከቱ፡፡ “በኦሮሞ ጦር መሪዎች በእነ ራስ ሚካኤል ዋሎ፤ በራስ ዋሌ የጁና በንግሥት ጣይቱ ብጥሌ ማርሶ ጉግሣ የሚመራ 8000 ጦር ፈረሰኞች በጠባቡ የአድዋ ሸለቆ ተሰለፉ፡፡ሌሎች ጀግኖች በተለያየ አቅጣጫ ከበባ አድርገዉ አድዋን እንደ ጎርፍ አጥለቀለቁት፡፡ በተካሄደዉ እልክ አስጨራሽ ጦርነት ኢጣሊያን ተሸንፋ ሙሉ በሙሉ ተዋረደች።ከኢጣሊያን 7000 ወታደሮች አለቁ፣ 1500 ቆሰሉ፡፡የቀሩት 3000 ተማረኩ፡፡ ከኢትዮጵያ በኩል 4-5000 ተዋጊዎች ሞቱ 8000 ቆሰሉ፡፡ በመጨረሻ የኦሮሞ ጦር ድል አድርጎ በአድዋ ሜዳ የክብር አክሊል ተጎናጸፈ ይላል ታሪክ” ፡፡ ምንጭ Were & Wilson 1984 p614) የኦሮሞ ፈረሰኞች በአድዋ ጦርነት በሚየስደንቅ ጀግንነት ተዋግተዉ በኢጣሊያን ወታደሮች ላይ ከፍተኛ የሞራል ዉድቀት አደረሱ፡፡ ይህ እዉነተኛ ታሪክ ተደብቆ ድሉ የምንሊክ ተባለ፡፡ ምንሊኪ አንድ ቀን ተዋግቶ ወይም አዋግቶ አያዉቅም፡፡ የኦሮሞ ጅግኖች ሲዋጉ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ዉስጥ ተደብቆ ይጸልይ እንደ ነበር አርበኞች መስከረዋል፡፡ ምንጭ “The appearance of Oromo cavalry men [at the battle of Adwa], had a notably demoralizing effect [on the Italian soldiers]. Jonas 2011 p213-2145) የጄኔራል አርሞንዲ ምከትል የሆነዉ ጂዬቫኒ ቴዶን “ለሰራዊታቸው መሸነፍ ከፍተኛ ሚና የተጫወቱት የኦሮሞ ፈረሰኞች መሆናቸውን መስክሯል።ለጣሊያኖች ስለ እትዮጵያ ሰራዊት የተነገራቸው በጣም ኋላ ቀር መሆናቸውን ነበር። በተግባር በሜዳ ላይ የገጠማቸዉ የተዋጊዎቹ ፈጣን ውጊያና ጀግንነት እጅግ አስደንጋጭ ነበር። ፈረሰኞቹ ወደ ሸለቆው ሲወርዱ ድንገት የገነፈለ ጥቁር ባህር ይመስሉ ነበር። የጣሊያን ሰራዊት ወደ ጦር ሜዳ በመገስገስ ላይ ያሉ የኦሮሞ ፈረሰኞችን በተመለከተ ጊዜ በፍርሃት የሚገባበት ቦታ እንደ ጠፋዉ የጦሩ መሪ ሌ/ኮ ጊለየና መሰክሯል”። የታሪክ ሌቦች የአድዋ ድል የኦሮሞ ድል ታሪክ መሆኑን ደብቀዉ የሐበሻ ጀግነነት እያሉ ይፎክሩበታል፡፡ ነገር ግን አንድ ጅግና ሰዉ የላቸዉም፡፡6) ኦሮሞዎች ከትንሽ እስከ ትልቅ በጣም ኃያሎች የጦር ጠበብቶት ናቸዉ፡፡ ወራሪ ኃይል ሲመጣባቸዉ ወግተዉ የማስወገድ ከፍተኛ ችሎታ አላቸዉ፡፡ አንድ ተዋጊ ሰዉ ሺ ጠላቶችን ወግቶ የማሸነፍ ብቃት አለዉ፡፡ ሁለት ተዋጊ ከሆኑ አስር ሺ ጠላቶችን ወግተዉ እንደገለባ መበተን የሚችሉ” ጀግኖች ናቸዉ በማለት በአድናቆት ገልጾአል፡፡ “The Oromo all from the least the greatest, are thought the art of war and they say, if warriors by their own might alone could carry off the victory. …..One man shall put to fight a thousand and two shall scatter then thousand enemies” A History of Nubia and Abyssinia, Volume 2 page 612 by E. A Wallis budges.7) “ኦሮሞ ተዘዋዋሪ አምበሳ ነዉ፡፡ የጀግንነት ሥሙ እንደሚፈቅደዉ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ሰፊ ግዛት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወረ እንደ አምበሳ ሲያገሳ የኖረ ኃያል ሕዝብ ነዉ”፡፡ The Gallaa of Ethiopia page 11, እትም 1842Cerulli,s Folk-Literature ገጽ 26) በ16ኛ ክፍለ ዘመን እጅግ በጣም አስፈሪ ግዙፍ ኃይል የነበረዉ የኦሮሞ መከላከያ ጦር ልቅምሣ ይባላል። ልቅምሣ ማለት ጠላት የሚዉጥ አምበሳ ” ማለት ነዉ፡፡ ኦሮሞ ለ450 ዓመት ከአበሲኒያ ጋር በአካሄደዉ ጦርነት 36 ጊዜ አሽንፎ የበላይነቱን ጠብቆ የኖረዉ በልቅምሣ መከላከያ ጦር ተዋግቶ ነዉ፡፡ የአበሲኒያ ጦርነት የሚባለዉ የሰሜ ኦሮሞ ክርስቲያን ጎሣዎች ከእስላምና ዋቄፈታ ኦሮሞዎች ጋር የተዋጉበት ዘመን ነው፡፡ በአበሲኒያ ዘመን አማራ የሚባል ሕዝብ አልነበረም፡፡ The strange monster army of Oromo called Liqimsa mean “the swallower”. The Gallaa of Ethiopia page 19, እትም 18429)በኦሮሞና በአበሲኒያ መካከል 36 ጊዜ በተደረገዉ ጦርነት አበሲኒያ 8 ጊዜ ስታሸንፍ፤ኦሮሞ 28 ጊዜ አሸንፎ የበላይነቱን ጠብቆ ኖረ፡፡ The Gallaa of Ethiopia page 19- 21- እትም 184210) የግራኝ አህመድ ኢብራሂም Garaadoo (ጋራዶ) የኦሮሞ ጀግና ነዉ፡፡በ1498 በምስራቅ ሐረርጌ ሁባታ በሚባል ቦታ ተወለደ፡፡ እናቱ ሸምሲያ፣ ሚስቱ ባቲ ዎቦራ፣አጎቱ ሃርቡ፣የጦር መሪዉ Garaadoo (ጋራዶ) አብዲ፣የቅርብ ረዳቱ ኡመር ድምበራ ይባላሉ፡፡ አባቱ Garaadoo በሸዋ ዳዋሮ በሚባል ቦታ ተወለደ፡፡ የግራኝ ኦሮሞነት ተደብቆ የአዳል ጎሣ እየተባለ ይጠራል፡፡ በ16ኛ ክፍለ ዘመን ከአጼ ልብነ ድንግል ጋር ተዋግቶ አሸንፎ ለ15 ዓመታት ሰሜን እትዮጵያን ሲገዛ የኖረ የኦሮሞ ጀግና ነዉ፡፡ ምንጭ በኢትዮጵያ የተደበቃ አፓርታይድ ገጽ 666-668 ቡልቶ ሁበቸሂሣአንባቢያን ተደብቆ የኖረ የኦሮሞ ጀግንነት ታሪክ ሼር አድርጉ በታይም ላይናችሁ ላይ ለጥፉ በሜሰንጀር አስራጬ የታሪክ ሌቦችን ለማጋለጥ ተባበሩ።

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=497974441700804&id=100044647582267&sfnsn=mo

እውነት የማይቀበሉ በውሸት ሰክረው ይኖራሉ።በዓለም ለይ እንደ ኢትዮጵያ ሕዝብ የውሸት ታሪክ እየጠጣ ሰክሮ የሚኖር ሕዝብ የለም። የውሸት አልኮል እያጠጡ ሕዝቡን የሚያሰከሩ የውሸት ሊቃውነቶችና የተረት ባላባቶች የሆኑ አሃዳዊ-ጠኞች ናቸው። ዘለዓለም እየዋሹ የሚኖሩት የሰረቁት የኦሮሞ የአገውና የቅማንት ታሪክ እንዳገለጥባቸው ለመደበቅ ነው። ምክንያቱም የራሳቸው የታሪክ ቅርስ የሌላቸው ባንዶች ናቸው። ከነቄሶቻቸው ለጠላት የሚሰገዱ ዘራፍ ጀግና ዘራፍ ገዳይ እያሉ ሲያቅራሩ በጣም ያሳፍራሉ። በአድዋና በማጮ ጦርነት የጀግናችሁ ሥም አቅርቡ ቢባሉ አንድ ሰው ማቅረብ አይቸሉም። ባንዳነታቸውን የሚያጋልጥ እንደዚህ መረጃ ስቀርብላቸው ቢሞቱ አምነው አይቀበሉም።እውነት የማይቀበሉ በውሸት ሰክረው ይኖራሉ።የታሪክ ባክቴሪያዎች መጋለጥ አለባቸው።ሼር አድርጉ በታይም ላይናችሁ ላይ ለጥፉ በሜሰንጀር አሰራጩ።

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=2597193810425552&id=100004048759887&sfnsn=mo

King Fasil is Oromo

።።።።። አጼ ፋሲል ኦሮሞ ነው ፡፡።።።።።

ባስልዴ ሱሳኒዮስ ወልደ። ሱሳኒዮስ የግንደበረት ተወላጅ ሱልጡና ሞጋሣን አግብቶ ፋስልን ወለደ፡፡ ፋሲል ከአባቱ ከሱሳኒዮስ፤ ከእናቱ ከሱልጡኔ ሞጋሣ ጥቅምት 20 ቀን 1603 በሰሜን ሸዋ ቡልጋ ተወለደ፡፡ሱሳኒዮስ በአቀረበዉ የድጋፍ ጥያቄ ፖርቱጋልና ህንድ ክርስቲያን መንግሥት የሚረዱ የተለያዬ ሙያ ያላቸዉና ወታደራዊ እርዳታ መስጠት የሚችሉ 70 የህንድ መልከእተኞች ወደ ጎንደር ላኩ፡፡ በ1626 ዓ/ም ህንዶቹ ከdescendants (ሲወርድ ስዋረድ ከመጣ ዘራቸዉ ከሆነዉ ኦሮሞ) ጋር ተገናኝተዉ በጎንደር የመጀመሪያ የሆነ ቤተክርስቲያን በድንጋይ ገነቡ። ከባለሙያዎቹ አንዱ የህንጻ ንድፍ አዉጥቶ ከ1632-1667 ዓ/ም በLimestone (በሃ ድንጋይ)ና በአሸዋ የተለሰነ የፋሲል ግምብ ተሰራ፡፡ መረጃ

“In 1541 Portuguese-India sent about 70 Indians of various skills with military aid mission. they and their descendants built the first churches of stone, as one of their numbers discovered usable limestone for mortar near Gonder about 1626. one of them designed the place of fasiledes (1632-1667) in Gonder, as many Indians remained after the expulsion of Jesuits in 1633” historical dictionary of Ethiopia page 97 by Chris Prouty

የህንድ መሃንዲስ የፋሲል ግምብ ህንጻ ንድፍ አወጣ፡፡ የጉልበት አገልግሎት ሰጥተዉ አሸዋ ጭነዉ ድንጋይ ፈልጠዉ የጎንደር ቤተመንግሥት የሰሩ ባለታሪኮች ኦሮሞዎች ነበሩ፡፡ ስለዚህ የፈሲል ግምብ የኦሮሞ ቤተመንግሥት ተብሎ መጠራት አለበት፡፡ህንጻዉ ሲሰራ አማራ አልተፈጠረም፡፡ አማራ ዘር ጎሣና ብሔር የለዉም፡፡ የኦሮሞ ነባር ሕዝብነት ታሪክ ተቀብሮ በ14ኛ ክፍለ ዘመን ከማድግአስካር መጣ ይላሉ ከየመን በረሃ ተሰደዉ የመጡ የአረብ ዘር መጤዎች፡፡ምንም ታሪክ የሌላቸዉ ተሳዳቢዎች ማንነታቸዉ ተጋልጦ ራቁታቸዉን እስክሚቀሩ ድረስ የአይዲዎሎጂ ጦርነቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
የፋሲል አባት ሱሳኒዮስ ብዙ ምስቶችና ቅምጦች ነበሩት፡፡ በሞተበት ወቅት 25 ወንዶችና ቁጥራቸዉ የማይታወቅ ብዙ ሴት ልጆች ነበሩት፡፡ከግንደበረት ተወላጅ ከኦሮሞ ንግሥት ከሱልጡኔ ሞጋሣ(ወለተ ስኢለ) 7 ልጆች ወለደ፡፡ ሙሉ ሥሟ በእንግሊዘኛ የተጻፈዉ “Susaniyos wife Walta Sa’al The Oromo Queen” ይላል፡፡ ወለተ ሰአለ የክርስትና ሥሟ ና፡፡ የወለደችዉ 4 ወንዶችና 3 ሴቶች ናቸዉ፡፡ እነሱም

1) ከናፈረ ክርስቶስ

2)ፋሲለደስ/ፋሲል

3)ካላዊዲዩስ

4)ጋሊላዊት

5)ማርቆስ
6)ዋንጌላዊት
7)መለኮታዊት ይባላሉ።፡

እነዚህ ልጆች በአባትና በእናታቸዉ ኦሮሞ ናቸዉ፡፡ ነገር ግን በክርስትና እና በአማሪኛ ሥም ስለሚጠሩ ትዉልዳቸዉ አርቲፊሻል የአማራ ሥም ተሸክሞ አማራ ተብለዉ ይጠራሉ፡፡ ህልዉና የሌለዉ አማራ ህልዉና ያለዉ የኦሮሞ ዘር ዉጦ ማንነት አጠፋ፡፡ በጣም ያሳዝናል ይቆጫል ያንገበግባል፡፡ አማራ እየተባለ የሚጠራ ሕዝብ የዘር ነጥረ ነገር (DNA) ቢመረመር 99.9% ኦሮሞ 1% የአረብ ዘር ሐበሻ እንደሚሆን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ጎንደሬዎች ኦሮሞ መሆናቸዉን አዉቀዉ ወደ አባታቸዉ ቤት እንዲመለሱ ወደ ፊት በአዋጅ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡ የሱሳኒዮስ ሙሉ ታሪክ A History of Ethiopia, Volume II Nubian and Abyssinia page 383-385 ጎንደር የኦሮሞ ሀገር

ኢዮእስ ከአባቱ ከንጉሥ ኢያሱ2ኛ በእናቱ ከንግሥት ዋቢ አሜሶ ተወለደ፡፡ ለአቅመ አዳም ደርሶ የአባቱ ሥልጣን እስከሚረከብ ድረስ እናቱ ዋቢ አሜሶ በሞግዚትነት ጎንደር አስተዳደረች፡፡በኦሮሞ ታሪክ ሴት ልጅ ጎንደር ስታስተዳድር ዋቢ የመጀመሪያ ንግሥት ነች፡፡ ኢዮእስ ግንቦት 14 ቀን 1748 በነገሠበት ወቅት የጎንደር ኦሮሞ 600 ሰራዊትና 1200 ፈረሰኞችን አሰልፎ ደስታዉን ገለጸለት፡፡ ከ20 የጎንደር ኦሮሞ ነገሥታት መካከል የኦሮሞ ማንነት ያስከበረ ጀግና ንጉሥ ኢዮአስ ነዉ፡፡ በነገሰበት ቀን 600 ሰራዊትና 1200 ፈረሰኞችን ይዞ የመጣ የጦር አዛዥ ዋሻቃ (Washaka) ይባላል፡፡ በኦሮሞ ዋሻቃ ማለት እምሽክ የሚያደርግ ማለት፡፡ ምንጭ A History of Ethiopia Nubia and Abysinia page 463 Volume 2 by Wallis Budge

በ1755 ዓመተ ምህረት ኢዮአስ 3000 የሚሆኑ የኦሮሞ ወታደሮችን አደራጅቶ በጎንደር ከተማ አስፍሮ ከጠላት ሀገር ያስጠብቅ ነበር። ወታደሮቹ በሰፈሩበት ቦታ ቤተሰቦቻቸዉና ጓደኞቻቸዉ ተከትለዉ እየመጡ ይጎበኟቸዉ ነበር ። በዚያን ወቅት በቤተ መንግሥት ይነገር የነበረዉ ቋንቋ የኦሮሞ ቋንቋ ብቻ ነበር። የማንኛዉም ጉዳይና ፍላጎት ለመግለጽ ጎንደር የኦሮሞ ዋና ከተማ ሆና ታገለግል ነበር፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የጎንደር ፍርድ ቤቶች በኦሮሞ ቋንቋ ፍርድ እየሰጡ ቋንቋዉን ለማይሰሙ ሐበሾች በአስተርጓሚነት ይገልጹ እንደ ነበር ጎንደሬዎች ይናገራሉ የማይሞተዉ ታሪክ ይመሰክራል፡፡ መረጃ

In 1755 during king Joas (ኢየአስ) there were in Gonder an Oromo army of about 3000 men, to say nothing of their kinsfolk and friends who had followed them there. The only language spoken in the palace was Oromo and; to all intents and purposes, the capital had become an Oromo town. A History of Ethiopia Volum 2 Nubia and Abyssinia page 461

ማሳሰቢያ፡- አንባቢያን የፌስቡክ ማህበርተኞቻችሁ እንዲያነቡ ይህን ድንቅ ታሪክ በታይም ላይናችሁ ላይ ፖስት አድርጉ፡፡ ቢያንስ ለ100 ሰዎች ሼር አድርጉ፡፡ ታሪክ ለመለወጥ በዓለም ላይ አሰራጩ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡